North Shoa Zone Court
General

የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ክቡር አቶ አለምአንተ አግደው እና የፍትህ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኤርሚያስ የማነብርሃን (ዶ/ር) ጨምሮ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች የሰሜን ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትን ጎበኙ

June 18, 2026 Verified Source / የተረጋገጠ Public Release / ሕዝባዊ መግለጫ
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ክቡር አቶ አለምአንተ አግደው እና የፍትህ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኤርሚያስ የማነብርሃን (ዶ/ር) ጨምሮ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች የሰሜን ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትን ጎበኙ
Thumbnail 1
Thumbnail 2
Thumbnail 3
Thumbnail 4
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ክቡር አቶ አለምአንተ አግደው እና የፍትህ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኤርሚያስ የማነብርሃን (ዶ/ር) ጨምሮ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች የሰሜን ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትን ጎበኙ
ደ/ብርሃን ግንቦት 21/2018ዓ/ም ሰሜን ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት
በዛሬው እለት የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ክቡር አቶ አለምአንተ አግደው እና የፍትህ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኤርሚያስ የማነብርሃን (ዶ/ር) ጨምሮ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች የሰሜን ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትን በተገኙበት ወቅት የዞኑ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች፣ የደ/ብርሃን ምድብ ችሎት እና የከፍተኛ ፍርድ ቤቱ ዳኞችና ሰራተኞች አቀባበል አድርገዉላቸዋል።
በመቀጠልም የሰሜን ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የጀመራቸውን የዲጅታላይዜሽን ስራዎችን ጉብኝት ያደረጉ ሲሆን በጉብኝታቸውም ስማርት ችሎቶችን፣ የኢ ፋይሊንግ ስራዎችን፣ በግልጽ ችሎት የሚሰራባቸውን የችሎት አዳራሾች በማዘዋወር ጉብኝት አድርገዋል።
ክቡር ፕሬዚዳንት አቶ አለምአንተ አግደው እንደገለጹት እነዚህን በክልልና በዞን ተግባራዊ እየሆኑ ያሉ የውጥ ስራዎችን ወደ ወረዳ ፍርድ ቤትም ለማድረስ በስፋት እንሰራለን ብለዋል።
Share / አጋራ
Document Reference
  • Ref: FBC-3
  • Published: 08:39 · Jun 18, 2026
  • Integrity: SHA-256 Verified
Official Seal

This dispatch is sourced directly from the authorized channel. Content integrity is cryptographically verified.


ይህ መግለጫ ከተፈቀደው የመገናኛ መስመር በቀጥታ የተገኘ ነው።